የደም ግፊት ማለት ደም በሰውነታችን የደም ስሮች ውስጥ ሲዘዋወር የሚፈጥረው ግፊት ነው። የደም ግፊት መጨመርን የህክምና ምርመራ በምናደርግበት ጊዜ በባለሙያ ወይም ቤትታችን ውስጥ ባሉ በተፈቀዱ መሳሪያዎች በመለካት ብቻ ነው ልናውቅ የምንችለው።